አያት አክስዮን ማህበር በሪል እስቴት ልማት ላይ የተሰማራ አንጋፋ ድርጅት ሲሆን ከዚህ በታች በተገለጸው የስራ መደብ ውስጥ አመላካቾች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ የገበያና ሽያጭ መምሪያ ስራ አስኪያጅ
- የትምህርት ዓይነት/ሙያ
- በማርኬቲንግ እና ሴልስ ማኔጀምንት የትምህርት ዘርፍ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በባችለር ድግሪ የተመረቀ/ች እና8 ዓመት የሰራ/ች ከዚህ ውስጥ ቢያንስ 5 ዓመት በኃላፊነት የሠራ/ች ወይም
- በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በማስተርስ ድግሪ የተመረቀ/ች እና 7 ዓመት የሠራ/ች ከዚህ ውስጥ ቢያንስ 4 አመት በኃላፊነት የሠራ/ች
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ከፍተኛ የገበያ ጥናት ባለሙያ
- የትምህርት ዓይነት/ሙያ
- በማርኬቲንግ እና ሴልስ ማኔጀምንት የትምህርት ዘርፍ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቀ/ች እና በሙያው 4 ዓመት የሰራ/ች ወይም
- በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በማስተርስ ድግሪ የተመረቀ/ች እና በሙያው 3 አመት የሠራ/ች
- ልዩ ስልጠና፡ ኮምፒውተር ችሎታ ያለው/ት
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ከፍተኛ የፕሮሞሽን ባለሙያ
- የትምህርት ዓይነት/ሙያ
- በማርኬቲንግ እና ሴልስ ማኔጀምንት የትምህርት ዘርፍ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቀ/ች እና በሙያው 4 ዓመት የሰራ/ች ወይም
- በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በማስተርስ ድግሪ የተመረቀ/ች እና በሙያው 3 አመት የሠራ/ች
- ልዩ ስልጠና ፡ ኮምፒውተር ችሎታ ያለው/ት
ለሁሉም የስራ መደቦች
- ደመወዝ – በስምምነት ሆኖ ማራኪ
- የሥራ ቦታ- በዋናው መ/ቤት አዲስ አበባ
- ጾታ – አይለይም
- በሪል እስቴት ልማት ዘርፍ ላይ በተሰማሩ ድርጅቶች ውስጥ የሰሩና ልምድ ያላቸው አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
- ለተራ ቁጥር 2 እና 3- የስራ መደብ አክስዮን ማህበሩ የብር 1000 የትራንስፖርት አበልና በሽያጭ መጠን ላይ የተመሰረተ የኮሚሽን ፈጽማል፡፡