የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ፡ ከፍተኛ የኮሚኒኬሽን ኤክስፐርት
- የትምህርት ደረጃ፡ ቢ/ኤ/ኤም.ኤ በቋንቋ / ጆርናሊዝም የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በመጀመሪያ ዲግሪ ለአጠናቀቀ 6 ዓመት የስራ ልምድ፣ በ2ኛ ዲግ ለአጠናቀቀ 4 ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 00
- ደረጃ፡ XII
- የስራ መደብ፡ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ኤክስፐርት
- የትምህርት ደረጃ፡ ቢ/ኤ/ኤም.ኤ ኢኮኖሚክስ/ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በመጀመሪያ ዲግሪ ለአጠናቀቀ 4 ዓመት የስራ ልምድ፣ በ2ኛ ዲግ ለአጠናቀቀ 2 ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 00
- ደረጃ፡ XI
- የስራ መደብ፡ የፋይናንስ ኤክስፐርት
- የትምህርት ደረጃ፡ ቢ/ኤ/ኤም.ኤ በአካውንቲንግ የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በመጀመሪያ ዲግሪ ለአጠናቀቀ 4 ዓመት የስራ ልምድ፣ በ2ኛ ዲግ ለአጠናቀቀ 2 ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 00
- ደረጃ፡ XI
ለሁሉም የስራ መደብ
- የስራ ቦታ፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት አዲስ አበባ
- ለሁሉም የስራ መደቦች የስራ ልምድ የሚታሰበው ከተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ምረቃ በኃላ ነው፡፡
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት