የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡– ሹፌር II
- የት/ት ደረጃ፡ 8ኛ/7ኛ/6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ት 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው/ት 2/4/6 ዓመት የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡ 2414
- ብዛት፡ አንድ
- ደረጃ፡ V
- ምርመራ፡ በኮንትራት
- የስራ መደቡ፡– ሹፌር I
- የት/ት ደረጃ፡ 8ኛ/7ኛ/6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ት 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው/ት 0/2/4 ዓመት የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡00
- ብዛት፡ አንድ
- ደረጃ፡ IV
- ምርመራ፡ በኮንትራት
- የስራ መደቡ፡– የቪዲዮና ፎቶግራፍ ባለሙያ
- የት/ት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በቪዲዮ ግራፍ ያለው/ት 6 ዓመት የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡ 5310
- ብዛት፡ አንድ
- ደረጃ፡ VI
- ምርመራ፡ በፍሊራንስ
The post ሹፌር, የቪዲዮና ፎቶግራፍ ባለሙያ appeared first on AddisJobs.