Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ , የሳይት መሐንዲስ , የጥበቃ ሠራተኛ

$
0
0

የኦሮሚያ የኮንስትራክሽን ሥራዎች ድርጅት ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ      
    • የት/ደረጃ፡ MSC/BSC Degree in construction management or civil engineering or related fields
    • የስራ ልምድ፡ 8/10 ዓመት
    • ከጠቅላ የስራ ልምድ ውስጥ በከፍተኛ የህንፃ ግንባታ፡ 4/6 ዓመት
    • ብዛት፡ 1
    • ደመወዝ፡ በስምምነት
  1. የስራ መደቡ፡የሳይት መሐንዲስ      
  • የት/ደረጃ፡ MSC/BSC Degree in construction management or civil engineering or related fields
  • የስራ ልምድ፡ 4/6 ዓመት
  • ከጠቅላ የስራ ልምድ ውስጥ በከፍተኛ የህንፃ ግንባታ፡ 2/4 ዓመት
  • ብዛት፡ 1
  • ደመወዝ፡ በስምምነት
  1. የስራ መደቡ፡የጥበቃ ሠራተኛ      
  • የት/ደረጃ፡ 10ኛ ክፍል በላይ
  • የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት
  • ከጠቅላ የስራ ልምድ ውስጥ በከፍተኛ የህንፃ ግንባታ፡ በፖሊሲ /በውትድርና ልምድ ያለው
  • ብዛት፡ 4
  • ደመወዝ፡ 2251

ለሁሉም፡ የስራ ቦታ፡ ፊንፊኔ

The post የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ , የሳይት መሐንዲስ , የጥበቃ ሠራተኛ appeared first on AddisJobs.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Trending Articles