የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡– ኢንቫይሮሜንታሊስት/ ኬሚስት
- የት/ት ደረጃ፡ ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በኬሚስትሪ/አከባቢ ሳይንስ
- ተጨማሪ መስፈርት፡ በፋብሪካ ላቦራቶሪ ውስጥ የሰራ/ች
- የስራ ልምድ፡ 2/0 ዓመት
- ብዛት፡ 1
- መነሻ ደመወዝ፡ 00
- የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት ሆኖ አፈጻጸሙ ታይቶ ቋሚ ሊሆን የሚችል
- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዋና መ/ቤት
The post ኢንቫይሮሜንታሊስት/ ኬሚስት appeared first on AddisJobs.