የመንግስት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡- ሹፌር መካኒክ
- የት/ት ደረጃ፡ 8ኛ/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እን 3ኛ እና 4ኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው
- የሥራ ልምድ፡ 6/4/2 ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 02
- ደመወዝ፡ 2,404.00
- ደረጃ፡ እጥ-8
- የመ.ቁ፡ 59/አአ-28/29
The post ሹፌር መካኒክ appeared first on AddisJobs.