Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

የጽህፈትና የቢሮ አስተዳደር ኦፊሰር

$
0
0

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡- የጽህፈትና የቢሮ አስተዳደር ኦፊሰር
    • የት/ደረጃ፡ በሴክሬተሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ
    • የሥራ ልምድ፡ 4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
    • ብዛት፡ 03
    • ደመወዝ፡ 4000

The post የጽህፈትና የቢሮ አስተዳደር ኦፊሰር appeared first on AddisJobs.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Trending Articles