በየኢትዮጵያ የግብር ምርመራ ኢንስቲትዮት የመልካሣ የግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾችን በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሴክሬታሪ፣ ስቶር ካሸር
- ተፈላጊ የት/ት ደረጃ፡- በቀድሞው የ12ኛ ወይም ከ1993ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ የ10ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ች እና 8 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት፡፡ የትምህርት መስኩ ግን በሴክሬታሪያል ሳይንስ/ማርኬቲንግ/ሰፕላይስ ማኔጅመንት/አካውንቲንግ መሆን አለበት፡፡
- ደመወዝ፡ 00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ ጽሂ-8