የአማኑኤል ፀጋ የከተማ ንግድ ሱቅ ቤቶች ልማት አ/ማ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ የንግድ ማዕከል ሥራ አስኪያጅ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- በማኔጅመንት ወይም በአካውንቲንግ ወይም በኢኮኖሚክስ በቢኤ ዲግሪ ተመርቆ ከ5 ዓመት በላይ የስራና በመስኩ በከፍተኛ አመራር ውስጥ ያገለገለ
- ፆታ አይለይም
- ብዛት 1
- ደሞወዝ በስምምነት
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ የሂሳብ ፀሐፊና ገንዘብ ያዥ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- ከታወቀ ዩኒቨርስቲ፣ ኮሌጅ ወይም TVET በዲፕሎማ የተመረቀና በመስኩ በንግድ ድርጅቶች ውስጥ 3 ዓመት የሰራ
- ፆታ አይለይም
- ብዛት 1
- ደሞወዝ በስምምነት
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ጉዳይ አስፈፃሚና የኪራይ ተቆጣጣሪ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ከሆነ 4 ዓመት የስራ የኮሌጅ ዲፕሎማ ከሆነ 2 ዓመት የሰራ
- ፆታ አይለይም
- ብዛት 1
- ደሞወዝ በስምምነት