የአፍሪካ የወተት ከብቶች ዝርያ ማሻሻያ ፕሮጀክት (African Dairy Genetic, ADGG) ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – የእንስሳት መረጃ ሰብሳቢ
- ተፈላጊ የ/ት ደረጃ፡ ቢያንስ በእንስሳት ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ት
- ብዛት፡-
- ለኦሮሚያ ክልል – 10
- ለአማራ ክልል – 5
- ለትግራይ ክልል – 4
- ለደቡብ ክልል – 5
- የስራው ሁኔታ፡ ለ1 ዓመት ኮንትራት ሲሆን እንደሰራተኛው ብቃት በየዓመቱ የሚታደስ ይሆናል፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ፡ በየክልሉ የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ቢሮ
- አመልካቶች፡ የየክልሉን ቋንቋ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- ደመወዝ፡ 00
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ