የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን ባለሙያዎች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡ ሾፌር
- ተፈላጊ ችሎታ፡ 4ኛ ክፍል ያጠናቀቁና 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያላቸው ወይም በአዲሱ ህርብ 1 እና የአውቶሞቢል የመንጃ ፈቃድ ያላቸው
- የስራ ልምድ፡ 4 ዓመትና ከዚያ በላይ
- ብዛት፡ 5
- ደመወዝ፡ 00
- ደረጃ፡ III
The post ሾፌር appeared first on AddisJobs.