Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

የአምቡላንስ ሹፌር

$
0
0

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

ከዚህ በታች ለተመለከቱት ክፍት የስራ ደመቦች ባለሙያዎች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

 

  1. የስራ መደቡ፡ የአምቡላንስ ሹፌር
  • ተፈላጊ ችሎታ፡ ህዝብ 1 ወይም 3ኛ ደረጃ እና ከዚያ በላይ የሆነ መንጃ ፈቃድ ያለው/ት፣ እና ቢያንስ 10ኛ ክፍል ት/ት ያጠናቀቀ፣ ቢያንስ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ደመወዝ፡ 2008 (5 እርከን ገባ ብሎ) አበል ብር 800
  • ብዛት፡ 6 (ስድስት)

The post የአምቡላንስ ሹፌር appeared first on AddisJobs.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Trending Articles