Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

የሰብል ጥበቃ ባለሙያ

$
0
0

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡የሰብል ጥበቃ ባለሙያ
  • የት/ደረጃ፡ አግባብ ባለው የትምህርት መስክ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪና ቢያንስ 10 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት
  • ደመወዝ፡ 8,000.00
  • ብዛት፡ አንድ
  • የስራ ቦታ፡ በኢንስቲትዩቱ ዋና መ/ቤት አዲስ አበባ ሆኖ በሥራው አስፈላጊነት ፕሮግራሙ ባለበት ማዕከል በመንቀሳቀስ ይሰራል፡፡

በፕሮግራሙ ውስጥ ባሉ ችግሮች ላይ ፕሮፖዛል ማዘጋጀትና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለስራው አስፈላጊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋራ መሥራት የሚችል/ትችል

 

The post የሰብል ጥበቃ ባለሙያ appeared first on AddisJobs.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Latest Images

Trending Articles



Latest Images