Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

የበጎ አድራጎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ

$
0
0

ቅዱስ ፍራንቼስኮስ የኅጻናት መርጃ ማዕከል ከመንግስት ባገኘው የምዝገባና የስራ ፈቃድ ችግረኛ ህፃናትን በመርዳት ግብረ-ሠናይ ስራ በመስተት ላይ ያለ ተቋም ነው፡፡ ድርጅቱ ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደብ መጠሪያ፡ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ
    • ተፈላጊ የት/ት ደረጃ፡- በማንኛውም የሶሻል ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ት
    • የስራ ልምድ፡ በአመራር የስራ ቦታ ቢያንስ የአምስት ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት ከህፃናት እንክብካቤ ጋር የተያያዘ ቢሆን ለውድድሩ ተጨማሪ ግብዐት ይሆናል፡፡
    • ደመወዝ፡ በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት የሚወሰን ይሆናል፡፡
    • ዕድሜ፡ ከ40 ዓመት በላይ ቢሆን ይመረጣል፡፡

 

The post የበጎ አድራጎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ appeared first on AddisJobs.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Trending Articles