የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ለወረር ግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ፡ ዋና ገንዘብ ያዥ
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በአካውንቲንግ፣በቢዝነስ ማኔጅመንት የኮሌጅ ዲፕሎማና 8 ዓመት በዘርፉ አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ ጽሂ-10
- የስራ መደብ፡ የትንስፖርት ምሪት ኦፊሰር
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ፣ አውቶማቲክ በዘርፉ 7 ዓመት በዘርፉ አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ አስ-5
- የስራ መደብ፡ መካከለኛ የበጀት አካውንታንት
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በአካውንቲንግ የባችለር ዲግሪ/የማስተርስ ዲግሪ ወይም የዶክርሬት ዲግሪና 6/4/2 ዓመት በዘርፉ አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ ፕሳ-5
- የስራ መደብ፡ ሾፌር V
- ተፈላጊ ችሎታ፡ 4ኛ ክፍል ያጠናቀቀ በነባሩ 4ኛ/5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ በአዲሱ ምድብ ህ1/ህ2 4/0 ዓመት በዘርፉ አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡00
- ብዛት፡ 2
- ደረጃ፡ አጥ-8
- የስራ መደብ፡ ሾፌር III
- ተፈላጊ ችሎታ፡ 4ኛ ክፍል ያጠናቀቀ በነባሩ 4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድና የመካኒክነት ልዩ ችሎታ ማስረጃና 6 ዓመት በዘርፉ አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ደመወዝ፡00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ አጥ-10
ለሁሉም የስራ ቦታ፡ ወረር