Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

ጁኒየር አሶሼየት ኢንጅነር , ሾፌር 1 , የመንገድ መብት ጥበቃ ማኔጅመንት ወኪል (የመንገድ ወሰን ማስከበር ባለሙያ)

$
0
0

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

 

  1. የስራ መደብ፡ ጁኒየር አሶሼየት ኢንጅነር    
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ / 10+2 ሰርተፊኬት / 10+1/ በሲቪል ኢንጅነሪንግ ወይም ተዛማጅ የት/ት መስክ እና 2/4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
    • ብዛት፡ 1
    • ደመወዝ፡ 00
    • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
  2. የስራ መደብ፡ ሾፌር 1    
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ 12/10/8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 3ኛ ደረጃ ወይም ህዝብ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው/ት እንዲሁም ተያዥ ማቅረብ የሚችል/ትችል እና 2/4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
    • ብዛት፡ 3
    • ደመወዝ፡ 00
    • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጭ
  3. የስራ መደብ፡ የመንገድ መብት ጥበቃ ማኔጅመንት ወኪል (የመንገድ ወሰን ማስከበር ባለሙያ)    
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ/10+2 ሰርተፊኬት በማኔጅመንት ወይም ተዛማጅ የት/ት መስክ + ሲኦሲ እና 2/4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
    • ብዛት፡ 4
    • ደመወዝ፡ 4246 + በወር 600 ብር የስልክ አበል
    • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጭ ባሉት የስራ ክፍሎች

Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Trending Articles