Quantcast
Channel: AddisJobs
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

ምግብ አብሳይ (COOK)

$
0
0

የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ የአምባሳደር መኖሪያ ቤት ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርት አንድ አብሳይ በአስቸኳይ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡ ምግብ አብሳይ (COOK)  
  • በየቀኑ በአምባሳደር መኖሪያ ቤት ምግብ ማብሰል የምትችል/የሚ㉽ል
  • የእንግሊዘኛ ቋንቋ መስማት፣ መናገር እና ማንበብ የምትችል የሚችል
  • ምስጢር መጠበቅ የሚችል/ትችል
  • ከፍተኛ የግልና ጠቅላላ ንጽህና የምትጠብቅ/ የሚጠብቅ
  • በማንኛውም ጊዜ ጽዳትና ንጽሕና የምትጠብቅ/የሚጠብቅ
  • በአምባሳደሩ መኖሪያ ቤት ለሚዘጋጁ ግብዣዎ ምግብ ማዘጋጀት የሚችል/ትችል
  • የሠራተኛ ውልና ኮንትራት ለመፈረም ፈቃደኛ የሆነ/ች
  • በአምባሳደሩ መኖሪያ ቤት ውስጥ ለመኖር ፈቃደኛ የሆነች/የሆነ
  • አምባሳደሩ በሚያወቱት ፕሮግራም(መርሃ ግብር) መሰረት ዕረፍት የምትወጣ/የሚወጣ)
  • ክፍያ እና ጥቅማጥቅም
    • የወር ደመወዝ፡ 4211.00
    • የምግብ አለዋንስ ብር 1789.00
    • ለህክምና ከአሰሪው 66.6% ከሰራተኛው 33.3% የሚከፈል
    • ፕሮቪደንት ፈንድ ከአሰሪው 10%ከሠራተኛው 5% እየተቆረጠ የሚቀመጥ
    • በዓመት የ1 ወር ደመወዝ በቦነስ መልክ ይሰጣል፡፡
    • ከላይ የተዘረዘውን መመዘኛ የምታሟሉ ቢያንስ የ6ኛ ክፍል የትምህርት ደረጃ ያላችሁ

The post ምግብ አብሳይ (COOK) appeared first on AddisJobs.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1162

Trending Articles