ሙሉጌ ኃ.የተ.የግ.ማ ከዚህ በታች ለተመለከቱት ክፍት የስራ ደመቦች ባለሙያዎች አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡ ኤሌክትሪካል ኢንጂነር
- ተፈላጊ ችሎታ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ እና 10 ዓመት በኢንዱስትሪ ውስጥ ያገለገለ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ በስምምነት
- የስራ መደቡ፡ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዋና ኦፊሰር
- ተፈላጊ ችሎታ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ 5 ዓመት በሙያው የሰራ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ በስምምነት
- የስራ መደቡ፡ የከባድ መኪና ከነተሳቢው ሾፌር
- ተፈላጊ ችሎታ፡10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ፣ 4-ዓመት ልምድ ጅቡቲ መስመር ላይ የሰራ
- ብዛት፡ 10
- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
- የስራ መደቡ፡ ሞተረኛ ፖስተኛ
- ተፈላጊ ችሎታ፡ 10ኛ ያጠናቀቀ መንጃ ፈቃድ ያለው 2 ዓመት በሙያው ድርጅት ውስጥ የሰራ
- ብዛት፡ 4
- ደመወዝ፡ በስምምነት
The post ኤሌክትሪካል ኢንጂነር , የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዋና ኦፊሰር , የከባድ መኪና ከነተሳቢው ሾፌር , ሞተረኛ ፖስተኛ appeared first on AddisJobs.