የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡– ሾፌር III
- የት/ት ደረጃ፡ ቀለም፣ 4ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለውና የመካኒክነት ስልጠና የወሰደ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 2
- ደመወዝ፡ 00
- ደረጃ፡ VI
- የስራ መደቡ፡– ረዳት መካኒክ
- የት/ት ደረጃ፡ አውቶ መካኒክ፣ የኮሌጅ ዲፕሎማ ፣ 10+2 10+1፣ 10ኛ ወይም 12ኛ
- የስራ ልምድ፡ 0/2/4/6 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 00
- ደረጃ፡ IV
The post ሾፌር III , ረዳት መካኒክ appeared first on AddisJobs.