የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – ጀማሪ ሲቪል መሀንዲስ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ –
- ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ሲቪል እንጂነሪንግ/ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 0 ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት -1
- ደመወዝ፡ – 8252.00
- ሥራ ቦታ – አዲስ አበባ
- የቅጥር ሁኔታ፡ – በቋሚነት
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – የእሳት አደጋ ተከላካይ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ –
- በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 3 fire & rescue operation & communication – fire and rescue equipment maintenance level 2 fire fighting and rescue operation ወይም በዱሮው 12ኛ ክፍል እና በአሁኑ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ችና ለሙያው የተጠቀሱትን የሙያ ዘርፎች የሠለጠነ/ች እና ሰርቲፋይ የሆነ/ች
- ተጨማሪ መስፈርት፡- በእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል ዙሪያ የስራ ልምድ ያለው፤ በእሳት አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ሥልጠና ያለው እና መረጃ ማቅረብ የሚችል እና 0/2/4 ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት – 24
- ደመወዝ፡ – 4832.00
- ሥራ ቦታ – ሀዋሳ
- የቅጥር ሁኔታ፡ – ለ 3 ዓመት ኮንትራት ሆኖ ከ3 ዓመት በኃላ የሚታደስ
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – የእሳት አደጋ መከላከያ ተሸከርካሪ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ –
- 4ኛ ደረጃና ልዩ መንጃ ፈቃድ ያለው/ት ወይም ደረቅ ጭነት 2 እና ከዚያ በላይ መንጃ ፈቃድ ያለው/ት
- ተጨማሪ መስፈርት፡- በፍሳሽ ወይም ደረቅ መኪና ማሽከርከር ልምድ ያለው/ት እና 4 አመት የስራ ልምድ
- ብዛት – 24
- ደመወዝ፡ – 4832.00
- ሥራ ቦታ – ሀዋሳ
- የቅጥር ሁኔታ፡ – ለ 3 ዓመት ኮንትራት ሆኖ ከ3 ዓመት በኃላ የሚታደስ
The post 45 ክፍት የስራ ቦታዎች ጀማሪ ሲቪል መሀንዲስ : የእሳት አደጋ ተከላካይ appeared first on AddisJobs.